Translation is not possible.
«ቀልብ ዉስጥ አላህን ማውሳት ብቻ እንጂ ሌላ ምንም ነገር የማይሞላቸው ክፍተቶች አሉ። »ይላሉ ኢብኑል ቀይም―ሱብሓነላህ! አልሐምዱ ሊላህ! ላ ኢላሀ ኢልለላህ! አላሁ አክበር!―ማለትን አብዙ።
ከሰብሒ በፊት ጥቂት ቀደም ብሎ ያለው ጊዜ የኢስቲግፋር ነው። ረጋ፣ ሰከን ያለ ወቅት ነው። በሁለት ረከዓ ሶላትም ይሁን በሁለት ዘለላ እንባ ዱዓ ማድረግ መመረጥም መታደልም ነው።
image
Send as a message
Share on my page
Share in the group